መልስ - ሙስሊምበቀንና በሌሊት አምስት ሶላቶችን የመስገድ ግዴታ አለበት። የፈጅር ሶላት ሁለት ረከዓዎች፣ የዙህር ሶላት አራት ረከዓዎች፣ የዐስር ሶላት አራት ረከዓዎች፣ የመግሪብ ሶላት ሶስት ረከዓዎች እና የዒሻ ሶላት አራት ረከዓዎች።