መልስ - በተለይም በቀዝቃዛ በክረምት እና በጉዞ ወቅት በእግር ላይ የተጠለቀውን ነገር ማውለቁ አስቸጋሪ በሚሆንበት ጊዜ አላህ ለባርያዎቹ የደነገገላቸው ማግራራት እና ማቅለል ነው።