መልስ - የፈጠረን ተጋሪ ሳናደርግለት እርሱን ብቻ እንድንገዛው ነው።
ለጨዋታ እና ለዛዛታ አልተፈጠርንም።
የላቀዉ አላህ እንዲህ ብሏል፦ {ጂኒንና ሰውንም ሊግገዙኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም። (56)} [ሱረቱ-አዝዛሪያት፡ 56]