መልስ - ተገቢውን ሰበብ ከማድረስ ጋር ጥቅሞችን ለማምጣት እና ጉዳትን ለመመከት በላቀው አላህ ላይ መመካት ነው።
የላቀዉ አላህ እንዲህ ብሏል፦ {በአላህም ላይ የሚጠጋ ሰው እርሱ በቂው ነው።...} [ሱረቱ ጦላቅ፡ 3]
{حَسْبُهُ} ማለት ሌላ ሳያስፈልገው በቂው ነው ማለት ነው።