የተውሒድ ቃል የሚባለው "ላኢላሃ ኢላ አላህ" ነው። ትርጉሙም፦ ከአላህ በስተቀር በእውነት ሊመለክ የሚገባው አምላክ የለም ማለት ነው።
የላቀዉ አላህ እንዲህ ብሏል፦ {እነሆ ከአላህ በስተቀር እውነተኛ አምላክ አለመኖሩን እወቅ...} [ሱረቱ ሙሐመድ፡ 19]