ጥ 39፡ ሥራ አላህ ሱብሓነሁ ወተዓላ ዘንድ ተቀባይነት የሚያገኘው መቼ ነው?

መልስ - ስራ ተቀባይነት የሚኖረው ተከታዮቹ ሁለት ቅድመ ሁኔታዎች ሲሟሉ ነው፦

1- ለላቀው አላህ ተብሎ የተሰራ ከሆነ (ኢኽላስ)

2- እና በነብዩ ﷺ ሱና ከሆነ ነው (ሙታበዓ)