መልስ - ስራ ተቀባይነት የሚኖረው ተከታዮቹ ሁለት ቅድመ ሁኔታዎች ሲሟሉ ነው፦
1- ለላቀው አላህ ተብሎ የተሰራ ከሆነ (ኢኽላስ)
2- እና በነብዩ ﷺ ሱና ከሆነ ነው (ሙታበዓ)