መልስ- መኖርያቸው ጀነት ነው። የላቀው አላህ እንዲህ ብሏል፦ {አላህ እነዚያን ያመኑትንና መልካም ሥራዎችን የሠሩትን በሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች ያገባቸዋል።...} [ሱረቱ ሙሐመድ፡ 12]