ጥ 28፡ የሙስሊም መሪዎችን በተመለከተ ያለብን ግዴታ ምንድን ነው?

መልስ- ግዴታችን፡- አላህንና መልዕክተኛውን እንድናምፅ እስካላዘዙን ድረስ እነርሱን ማክበርና መስማትና መታዘዝ እንዲሁም ለእነርሱ ዱዓእ ማድረግና በድብቅ መምከር ነው።