መልስ - በንግግር ለምሳሌ፡ ጥራት የተገባው አላህን ወይንም መልዕክተኛው የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈንን መስደብ።
በተግባር ለምሳሌ፡- ቁርኣንን በተግባር ማቃለል ወይም ከአላህ ውጭ ላለ አካል መስገድን።
በእምነት ለምሳሌ፡- ከኃያሉ አምላክ ሌላ ሊመለክ የሚገባው አካል እንዳለ ወይም ጥራት ይገባውና ከላቀው አምላካችን አላህ ጋ ሌላ አምላክ እንዳለ ማመንን።