መልስ - እያንዳንዱ የነብዩ የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን ንግግር፣ ወይ ተግባር፣ ወይም እያወቁ ያጸደቁትን፣ ወይ ተፈጥሯዊ ወይም ባህሪያዊ መገለጫቸውን ሁሉ የሚያጠቃልል ነው።