መልስ - ፍጡር ያልሆነ የኃያሉ አላህ ቃል ነው።
የላቀዉ አላህ እንዲህ ብሏል፦ {"ከአጋሪዎችም አንዱ ጥገኝነትን ቢጠይቅ፥ የአላህን ቃል ይሰማ ዘንድ አስጠጋው፤..."} [ሱረቱ አትተውባህ፡ 6]